2009-09-28 14:48:11

ሶማሊያ፣ ስደተኞች እና ተፈናቃዮች


በሶማሊያ በጊዚያዊ መንግሥት የመከላከያ ህይል እና ተቃዋሚው እስላማዊ ግንባር መካከል በመካሂድ ላይ ባለው ግጭት ሳቢያ ለመፈናቀል ለስደት የዳረገ 50 ሺሕ የሚገመቱት ያገሪቱ ዜጎች በኬኒያ የስደተኛው መጠለያ ሰፈር RealAudioMP3 እንደሚገኙ ሚስና የዜና አገልግሎት በመጠቆም ሆኖም የመጠለያ ሰፈሮች በስደተኛ ብዛት በመጨናነቅ እያስከተለው ያለው የጤና መታወክ እና የበሽታ መዛመት ብሎም ሁከት ለመግታት ካሉት ስደተኞች ውስጥ ገሚሶቹን ወደ ሌላ መጠለያ ሰፈር ለማዘዋወር መወሰኑም የዜናው አግልግሎት በመግለጥ በክልሉ እየታየ ያለው ኃይለኛው ዝናብ እና የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ መሻሻል እንዳሳየም እቅዱ ገቢራዊ እንደሚሆን ሚስና የክልሉ የስደተኞች እና ተፈናቃዮች ጉዳይ የሚከታተለው ጽ/ቤት የሰጠው መገልጫ በመጥቀስ አስታውቀዋል።








All the contents on this site are copyrighted ©.