Home Archivio
2013-12-20 15:57:39
ቅ.አ.ር.ሊ.ጳ.፦ እርሃብ የሞት ምክንያት መሆን የለበት
ትዊተር በተሰየመው የማኅበራዊ መገናኛ ድረ ገጽ ቅዱስ አባታችን በየዕለቱ የሚያስተላልፉት አጭር መልእክት በመቀጠል እ.ኤ.አ. ታህሳስ 19 ቀን 2013 ዓ.ም.
@Pontifex
በተሰኘው አድራሻቸው አማካይነት፦
“
ጌታ በእራሃብ ምክንያት አንድም ሰው የሚሞትበት ዓለም እንዳይኖር ለማየት የሚያበቃ ጸጋውን ይሰጠን ዘንድ እንደልይ”
የሚል መልእክት እንዳስተላለፉ የቅድስት መንበር መግለጫ አስታወቀ።
All the contents on this site are copyrighted ©.