Home Archivio
2013-11-23 13:48:28
ሰንበት ዘቅድስት 2006 ዓ.ም. (ኅዳር 15 ቀን 2006 ዓ.ም. (11/24/2013)
መዝሙር፡ ሎቱ ስብሓት ወሎቱ አኮቴት. . . . . ።
ምስባክ፡ኩሉ ዘፈቀደ ገብረ እግዚአብሔር፥ በሰማይኒ ወበምድርኒ፥ በባህርኒ ወበኩሉ ቀላያት። መዝ. 135፡6።
እናንተንም ነውርና ነቀፋ የሌላችሁና ቅዱሳን አድርጎ በእርሱ ፊት ያቀርባችሁ ዘንድ፥ በፊት የተለያችሁትን ክፉ ሥራችሁንም በማድረግ በአሳባችሁ ጠላቶች የነበራችሁትን አሁን በሥጋው ሰውነት በሞቱ በኩል አስታረቃችሁ። (ቆላ 1፡21-22)
የአባ ዳዊት ስብከት
All the contents on this site are copyrighted ©.