Home Archivio
2013-04-05 15:04:17
ቅ.አ.ር.ሊ.ጳ.፦ እግዚአብሔርን ማፍቀር ሊያስፈራን አይገባም
ትዊተር የተሰየመው የማኅበራዊ መገናኛ ድረ ገጽ ተጠቃሚ ቅዱስ አባታችን ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮ በግል @pontifex በተሰየመው የእጦማር አድራሻቸው አማካኝነት ለአምስት ሚሊዮን ተከታዮቻቸው ባስተላለፉት አጭር መልእክት፦
“እግዚአብሔር ያፈቅረናል። እርሱን ማፍቀር ሊያስፈራን አይገባም። እምነት መናዘዝ በአፍ በልብ በቃልና በፍቅር መሆን አለበት”
እንዳሉ የቅድስት መንበር መግለጫ አስታወቀ።
All the contents on this site are copyrighted ©.