2010-08-14 18:17:03

ሰንበት ዘፍልሠታ 1ኛ (02.12.2002/08.08.2010)


መዝሙር፡ ዮም ንወድሳ…

ምስማክ፡ እምነ ጽዮን ይብል ሰብእ፤ ወብእሲ ተወልደ በውስቴታ፤ ወውእቱ ልዑል ሣረራ (ሰው እናታችን ጽዮን ይላታል፤ በውስጧም ሰው ተወለደ እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት) መዝ፡ 87፡5

ንባባት፡ 1ኛ ቆሮ 8፡1~13 1ኛ ጴጥ 4፡1~5፤ ግ.ሐ 26፡1~23 ሉቃ 1፡46~56

ቅዳሴ ዘማርያም








All the contents on this site are copyrighted ©.