Home Archivio
2010-07-30 10:15:44
ዘክረምት 4ኛ (18.11.2002/25.07.2010)
መዝሙር፡ በቀዳሚ ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድረ….
ምስማክ፤ ዘያበቊል ሣዕረ ለእንስሳ፡ ወሐመልማል ለቅኔ ዕጓለ እመሕያው፡ ከመ ያወፅ እ እክለ እምድር፤
(እንጀራን ከምድር ያውጣ ዘንድ ለምለሙን ለሰው ልጆች ጥቅም ሣርንም ለእንስሳ ያበቅላል) መዝ፡104፡14~15
ንባባት፤ 2ቆሮ 9፡1~ፍጻሜ፤ 1ጴጥ 3፡15~ፍጻሜ፤ ግ.ሐ 27፡21~33፤ ማቴ 24፡36~ፍጻሜ
ቅዳሴ ዘእግዚእነ
All the contents on this site are copyrighted ©.