Home Archivio
2009-11-11 14:53:01
የርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት አስተምህሮ
ቅ.አ.ር.ሊ.ጳ. በነዲክቶስ 16ኛ በዛሬው ዕለተ ረቡዕ ጉባኤ አስተምህሮ በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይለተሰበሰቡት ምእመናን ባጭሩ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የሚከተለውን ትምህርት
አቅርበዋል።
ስለ መካከለኛው ዘመን ክርስትያናዊ ባህል መተንተን እና መግለጥን በመቀጠል ዛሬ ከታላቁ የኩሉኒ ገዳም ጋር ስለሚዛመደው መንፈሳዊ ለውጥ እና ተሃድሶ እናያለን…
All the contents on this site are copyrighted ©.