Home Archivio
2009-11-09 14:03:33
ቻይና-አፍሪቃ
በግብጽ ሻርም ኤል ሼክ በመካሄድ ላይ ባለው የአፍሪቃ የኤኮኖሚ ጉዳይ ጉባኤ የተገኙት የቻይና ጠቅላይ ሚኒ. ዌን ዢያባኦ፣ አፍሪቃ ከቻይና መንግሥት የ 10 ሚሊያርድ ዶላር ብድር ብድር እንደሚሰጣት ጠቀሰው፣
የግብጽ ርእሰ ብሔር ሆስኒ ሙባረክ አፍሪቃ ድኽነት ለመዋጋት እና ልማት ለማፋጠን በሚል እቅድ ያቀረቡት አፍሪቃ አገሮች ያለባቸው የውጭ ብድር ጫና ስረዛ የቻይናው መንግሥት በመቀብል አፍሪቃ ለቻይና መክፈል የሚገባትን አዝፍ የብድር ጫና እንደሚሰርዝ ቃል ገብተዋል።
All the contents on this site are copyrighted ©.