Home Archivio
2009-09-23 14:41:42
የክርስቶስ ፍቅር ኃይላችን ነው
ቅ.አ.ር.ሊ.ጳ. በነዲክቶስ 16ኛ እ.ኤ.አ. ከፊታችን ቅዳሜ 26 ቀን እስከ መስከረም 28 ቀን 2009 ዓ.ም. ባሉት
ቀናት ውስጥ የሪፓብሊክ ቸክ ጠባቂ ቅዱስ የቅዱስ ቨንቸስላኦ በዓል መሠረት በማድረግ
አገሪቱን እንደሚጎበኙ ተገለጠ።
All the contents on this site are copyrighted ©.