Home Archivio
2009-05-13 11:16:29
የቅዱስ አባታችን ር.ሊ.ጳ. አሥራ ሁለተኛው አገራት አቀፍ ሐዋርያዊ ጉዞ በጥሩ ሁኔታ እየተሳካ ነው።
ዛሬ ሮብ ጥዋት ከኢየሩሳሌም ተነሥተው በመኪና ወደ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ ቦታ ቤተልሔም በመሄድ በፍልስጥኤማውያን ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ከፍልስጥኤም ፕረሲደንት መሓሙድ ዓባስ ተገናኙ። ኢየሱስ ክርስቶስ በተወለደበት ቦታ የግርግም አደባባይ Manger Square ላይ ቅዳሴ አሳረገው አጽናኝ ስብከት አስምተዋል።
All the contents on this site are copyrighted ©.